Friday, March 24, 2023
- ማስታወቂያ -
- ማስታወቂያ -

አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ከግል ባንኮች ፕሬዚዳንቶች ጋር አንድ ለአንድ ውይይት እያደረጉ ነው

- ማስታወቂያ -

ተዛማጅ ፅሁፎች

በቅርቡ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው የተሾሙት ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ከግል ባንኮች ፕሬዚዳንቶች ጋር አንድ ለአንድ ውይይት እያደረጉ እንዳሉ የሪፖርተር ምንጮች አስታወቁ፡፡

ለረዥም ጊዜ በማዕከላዊ ባንክ ገዥነት ያገለገሉትን አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉን በመተካት የተሾሙት አዲሱ ገዥ፣ ለእያንዳንዱ ባንክ ከእርሳቸው ጋር መቼ እንደሚወያይ የሚገልጽ መርሃ ግብር መላካቸውም ታውቋል፡፡

ከዚህ ቀደም የብሔራዊ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት ገዥው፣ ከፕሬዚዳንቶቹ ጋር እያደረጉት ያለው ውይይት ባንኮቹ አሉብን በሚሏቸው ችግሮች ዙሪያ እንደሆነ ምንጮች አስታውቀዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -spot_img

የ ጋዜጠኛው ሌሎች ፅሁፎች

- ማስታወቂያ -

በብዛት ከተነበቡ ፅሁፎች