Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ጫትን አልደግፍም አልቃወምም!!››

‹‹ጫትን አልደግፍም አልቃወምም!!››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ከከፍተኛ ትምህርትና የምርምር ተቋማት ምሁራን ጋር በተገናኙበት የውይይት መድረክ ላይ የተናገሩት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም መጋቢት 6 ቀን 2008 ዓ.ም. በብሔራዊ መግባባትና በበርካታ አገራዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ከምሁራኑ ጋር በጉባኤ አዳራሽ ባደረጉት ውይይት ከተነሱት ጥያቄዎች መካከል አንዱ፣ የወጣቱን አቅም የሥራ ተነሳሽነት እየገደለ የሚገኘውና በአገሪቱ እየተንሰራፋ የሚገኘውን ጫት መቃም ለማስወገድ መንግሥት ምን አስቧል? በግልዎስ ያልዎት አቋም ምንድን ነው? የሚል ነበር፡፡ ጫትን እንደማይደግፉ፣ እንደማይቃወሙም ያመላከቱት አቶ ኃይለ ማርያም አያይዘው በአጽንዖት የተናገሩበት ፍሬ ጉዳይም አለ፡፡ ‹‹ጫት ለመንግሥት ከሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም በተጨማሪ ሃይማኖታዊ መልክም ይይዛል፡፡ ስለዚህ በጥቅሙና ጉዳቱ ላይ ኅብረተሰባዊ ክርክር ያስፈልጋል፡፡ የማውቃቸው የዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች መምህራን ጊዜያቸውን ጫት ላይ የሚያጠፉ አሉ፡፡ ፕሮፌሰሩ ባልተቀየረበት ሁኔታ ሾፌሩን ለመቀየር አስቸጋሪ ነው የሚሆነው፡፡››

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...