Sunday, April 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበመንገዶች ባለሥልጣንና በትራንስፖርት ሚኒስቴር አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ

በመንገዶች ባለሥልጣንና በትራንስፖርት ሚኒስቴር አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ

ቀን:

የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ሀብታሙ ተገኝ (ኢንጂነር) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው መሾማቸው ታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ አርዓያ ግርማይ ደግሞ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው እንዲያገለግሉ መሾማቸው ታውቋል፡፡

ለአቶ ሀብታሙ የተጻፈላቸው ደብዳቤ ከሐሙስ ሐምሌ 12 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲሱ የኃላፊነት ቦታ እንዲያገግሉ የሚረጋግጥ መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል፡፡

አቶ አርዓያም በተመሳሳይ ሁኔታ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ፊርማ የወጣው ደብዳቤ በትራንስፖርት ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ኃላፊነት እንዲያገለግሉ መሾማቸው ታውቋል፡፡

በዚሁ ሹመት መሠረት የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን አዲስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደሚሾምለት ይጠበቃል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኦቲዝምን ለመቋቋም በጥምረት የቆሙት ማዕከላት

ከኦቲዝም ጋር የሚወለዱ ልጆች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ...

አወዛጋቢው የወልቃይት ጉዳይ

የአማራና ትግራይ ክልሎችን እያወዛገበ ያለው የወልቃይት ጉዳይ ዳግም እየተነሳ...

ተጠባቂው የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የውድድር መለኪያ የሆነው የሞባይል ገንዘብ ዝውውር በኢትዮጵያ

የሞባይል ገንዘብ ዝውውር የሞባይል ስልክን በመጠቀም ሊገኙ የሚችሉ የፋይናንስ...

የአማራና ደቡብ ክልሎች ለሠራተኛ ደመወዝ መክፈል መቸገራቸውን የፓርላማ አባላት ተናገሩ

በአማራና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት...