Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ከፍትሐዊ ጦርነት ይልቅ ፍትሕ የነገሠበት ሰላም!››

ፓክስ ክሪስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ተቋም ያንፀባረቀው መሪ ቃል፡፡ በቫቲካን ‹‹ዓመተ ምሕረት›› በሚል መጠሪያ እየተከበረ ባለው ኢዮቤልዩ አጋጣሚ በተዘጋጀው የሦስት ቀን ኮንፈረንስ፣ 80 ሊቃውንትና የሰላም ተሟጋቾች በተገኙበት የሚያዝያ 3 ቀን 2008 ዓ.ም. መድረክ ላይ የተንፀባረቀ መሪ ቃል፡፡ በኮንፈረንሱ ላይ ከግጭት ቀጣናዎች ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኮሎምቢያ፣ ፓኪስታንና ፊሊፒንስ ጨምሮ ከተለያዩ አካባቢዎች ታዳሚዎች ተገኝተው ነበር፡፡ በዓለማችን ‹‹ጦርነት›› ከሚለው እሳቤ ይልቅ ፍትሕ ወደ ነገሠበት ሰላም መሸጋገር አስፈላጊነት ላይ አፅንኦት ተሰጥቶበታል፡፡ ፓክስ ክሪስቲ ኢንተርናሽናል በዓለም ዙሪያ ሰላም እንዲነግሥ፣ ሰብአዊ መብቶች እንዲጠበቁ፣ ፍትሕና ዕርቅም እንዲሰፍኑ የሚሠራ ተቋም ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...