Saturday, June 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየወልዲያና የፍኖተ ሰላም ማረሚያ ቤቶች ተቃጠሉ

የወልዲያና የፍኖተ ሰላም ማረሚያ ቤቶች ተቃጠሉ

ቀን:

በአማራ ክልል በወልዲያና በፍኖተ ሰላም ማረሚያ ቤቶች በተነሳ ‹‹ግርግር›› ማረሚያ ቤቶቹ መቃጠላቸውንና ሌሎች ጉዳቶችም መድረሳቸውን፣ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን በፌስቡክ ገጻቸው ላይ አስታወቁ፡፡

በማረሚያ ቤቶቹ ለተነሳው ግርግር ምክንያቱ በቅርቡ በፓርላማ የፀደቀው የምሕረት አዋጅ፣ እኛን ተጠቃሚ አያደርገንም በማለት የተቃወሙ እስረኞች ያስነሱት እንደሆነ አቶ ንጉሡ ገልጸዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አያሌ የውኃ “ጠርሙሶች”ን በጫንቃ

መሰንበቻውን በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን የምትኖር አንዲት ሴት፣ በሚደንቅ...

ወልቃይትን ማዕከል ያደረገው የምዕራባዊያን ጫና

በትግራይ ክልል የተከሰተው የዕርዳታ እህል ዘረፋ የዓለም አቀፍ ተቋማት...

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...