- Advertisement - - Advertisement - ዜናየህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሞተው ተገኙ የህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሞተው ተገኙ ዳዊት እንደሻው ቀን: July 26, 2018 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፣ ሐሙስ ሐምሌ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ንጋት ላይ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ፡፡ የህዳሴ ግድቡ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ ላለፉት ሰባት ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ፕሮጀክቱን የመሩት ኢንጂነር ስመኘው፣ የሞቱበት መኪና ሞተር ሳይጠፋ መቆየቱንም ለማወቅ ተችሏል፡፡ Tags :-ህዳሴ ግድብ Previous articleየወልዲያና የፍኖተ ሰላም ማረሚያ ቤቶች ተቃጠሉNext articleአቶ በረከት ስምኦን ከዳሸን ቢራ ቦርድ አባልነት ተነሱ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ [ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 22, 2023 አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር... የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት ዮናስ አማረ - March 22, 2023 በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ... ጥራዝ ነጠቅነት! በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 22, 2023 ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ... አወዛጋቢነቱ የቀጠለው የአዲስ አበባ የጤፍ ገበያ ሔለን ተስፋዬ - March 22, 2023 ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጤፍ የተከሰተውን የዋጋ ንረት...