Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየመስቀል አደባባይ የቦምብ ፍንዳታ የምርመራ ሒደት ተጠናቀቀ

የመስቀል አደባባይ የቦምብ ፍንዳታ የምርመራ ሒደት ተጠናቀቀ

ቀን:

ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የሥራ እንቅስቃሴዎችን ለመደገፍ በወጡ ሠልፈኞች ላይ በደረሰው የቦምብ ጥቃት ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉ ግለሰቦች ላይ እየተካሄደ የነበረው ምርመራ መጠናቀቁን፣ የፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቡድን ለፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት አስታወቀ፡፡

ዓርብ ሐምሌ 27 ቀን 2010 ዓ.ም. የወንጀል ምርመራ ቡድኑ እንዳስታወቀው ምርመራውን አጠናቅቆ መዝገቡን ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሰጥቷል፡፡

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግም መዝገቡን መቀበሉን ለፍርድ ቤት አረጋግጦ፣ ‹‹በጣም ሰፊና ውስብስብ በመሆኑ በሕጉ መሠረት የ15 ቀናት የክስ መመሥረቻ ጊዜ እንዲሰጠን፤›› ብሎ በመጠየቁ ተፈቅዶለታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...