Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹የምንኖርባት ዓለም የትግል ሜዳ ናት፤ የዕለት ተዕለት ኑሮአችን ሁሉ በትግል የተሞላ በመሆኑ በሥጋዊም ሆነ በመንፈሳዊ ኑሮአችን ከትግሉ ማምለጥ አንችልም፤ እውነቱ ይህ ከሆነ የሚያዋጣው ከትግሉ መሸሽ ሳይሆን ታግሎ ማሸነፍ ነው፡፡››

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ካስተላለፉት መልእክት የተወሰደ፡፡ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን የፋሲካን በዓል ሚያዝያ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. አክብረዋል፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በፋሲካ ሌሊት በፓትርያርክ ወርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ማትያስ ቀዳማዊ መሪነት፣ የትንሣኤውን ብሥራት የሚያመለክተው ‹‹ቅዱስ እሳት›› የተለኮሰ ሲሆን፣ ሥርዓተ ቅዳሴውም ተከናውኗል፡፡ በእሥራኤል ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ዴር ሱልጣን ገዳምም በተመሳሳይ ሥርዓት ተከብሯል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...