Tuesday, December 5, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ለስፖርታችን ደህና ጊዜ ይምጣለት! በጋራ ለአገራችን፣ ለሰንደቅ ዓላማችን፣ ለብሔራዊ መዝሙራችን ተዘጋጅተን እንሥራ፡፡ በጋራ እንጣር፡፡ ሐቀኝነት ይኑር፤ ወገናዊነት፣ አድሏዊነት፣ ጠባብነት ይቅር፡፡ የስፖርት መርሑ ይኼ ነው፡፡ ስፖርት በጎሳ፣ በሃይማኖት፣ በቀለም አይከፈልም፡፡ ይኼንን መርሕ አድርገን በዚህ ከሠራን ምናልባት የሸሸን ውጤት ይመጣል ብዬ አምናለሁ፤ ምኞቴም ነው፡፡››

የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ዶ/ር ወልደመስቀል ኮስትሬ፣  ከአራት ዓመት በፊት ኢትዮጵያ በ13ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሪፖርተር የተናገሩት፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...