Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናኤርትራና ጅቡቲ ግንኙነታቸውን ለመቀጠል ተስማሙ

ኤርትራና ጅቡቲ ግንኙነታቸውን ለመቀጠል ተስማሙ

ቀን:

ኢትዮጵያ ያነሳሳችውን የኤርትራና የጅቡቲ የእርቅ ስምምነት የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኦማር ጊሌ እንደተቀበሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የመሩት የልዑካን ቡድን ወደ ኤርትራ ያቀናውም ይህንን ተጨማሪ ዓላማ ሰንቆ ነበር፡፡››

የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ኤርትራን ከጎበኘ በኋላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የኤርትራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ኦስማን ሳሌህን ይዘው ወደ ጅቡቲ አቅንተው ነበር፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ በፌስ ቡክ ገጻቸው ሁለቱ አገሮች ግንኙነታቸውን ለማስቀጠል መስማማታቸውን ገልጸው፣ የሁለቱን አገሮች ሕዝቦች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...