Wednesday, March 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየቴዲ አፍሮ ‹‹ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር›› ኮንሰርት ተላለፈ

የቴዲ አፍሮ ‹‹ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር›› ኮንሰርት ተላለፈ

ቀን:

ነገ በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካሄድ የነበረው የቴዲ አፍሮ ‹‹ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር›› ኮንሰርት ለሚቀጥለው ቅዳሜ መስከረም 12 ቀን 2011 ዓ.ም. ተላለፈ፡፡

የድምፃዊ የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ማኔጀር አቶ ጌታቸው ማንጉዳይ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንሰርቱ ለሚቀጥለው ሳምንት እንዲተላለፍ ያቀረበውን ጥያቄ ድምፃዊ ቴዎድሮስም ተቀብሎታል፡፡

ኮንሰርቱ እንዲተላለፍ የተደረገውም በነገው ዕለት የኦነግ አመራሮች ወደ አገር ውስጥ ስለሚገቡና በርካታ ደጋፊዎች አመራሮቹን ለመቀበል ስለሚወጡ፣ ከተማው የሚጨናነቅና ውክቢያም ሊፈጠር ይችላል ከሚል ሥጋት አኳያ መሆኑ ታውቋል፡፡ በቀጣይ ሳምንት ኮንሰርቱ በደመቀና ሁሉም በሚሳተፍበት ሁኔታ ሊካሄድ ስለሚችል ድምፃዊ ቴዎድሮስና ሁሉም የኮንሰርቱ አዘጋጆች በደስታ ተቀብለውት መተላለፉን አቶ ጌታቸው ተናግረዋል፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...

አወዛጋቢነቱ የቀጠለው የአዲስ አበባ የጤፍ ገበያ

ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጤፍ የተከሰተውን የዋጋ ንረት...