Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየእሳት አደጋ በፒያሳ

የእሳት አደጋ በፒያሳ

ቀን:

ረቡዕ መስከረም 16 ቀን 2011 ዓ.ም. ከረፋዱ 5፡30 ሰዓት በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ መሐሙድ ሙዚቃ ቤት በስተጀርባ፣ ከመኖሪያ ቤት የተነሳ እሳት ከፍተኛ አደጋ አስከትሏል፡፡  የአካባቢው ወጣቶችና የእሳት አደጋ ሠራተኞች በመተባበር ለ1፡30 ሰዓት ያህል የቆየውን እሳት ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ ለመቆጣጠር ተችሏል፡፡ እሳቱ በመኖሪያ ቤትና በመደብሮች ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ አካባቢው የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ እንደመሆኑ፣ በንግድ መደብሮች ውስጥ ችፑድና ሌሎች ጥሬ ዕቃዎች  እሳቱን በማባባስ ቃጠሎውን ለመከላከል አስቸጋሪ አድርጎታል፡፡ የቦታው ምቹ አለመሆንም የራሱን ተፅዕኖ ፈጥሯል፡፡ የአካባቢው ወጣቶችና የእሳት አደጋ ሠራተኞች ሰባት የእሳት አደጋ መከላከያ ተሽከርካሪዎች በመጠቀም እሳቱ ወደ ሌላ ቦታ ሳይዛመት ለመቆጣጠር ተችሏል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...