Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትመከላከያ የኢትዮጵያ ዋንጫ ባለድል

መከላከያ የኢትዮጵያ ዋንጫ ባለድል

ቀን:

የመከላከያ እግር ኳስ ክለብ፣ በ2009 የውድድር ዓመት በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ከወላይታ ድቻ ጋር ተጫውቶና በመለያ ምት ተሸንፎ ዋንጫ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ክለቦች ኮንፌሬሽን ዋንጫ ተካፋይነቱን ጭምር ማጣቱ ይታወሳል፡፡ በአሠልጣኝ ሥዩም ከበደ እየሠለጠነ የሚገኘው መከላከያ ከአንድ ዓመት በኋላም ለተመሳሳይ ውክልና ከአንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በሐዋሳ ስታዲየም መስከረም 19 ቀን 2011 ዓ.ም. ለፍጻሜ ቀርቦ በመለያ ምት ተጋጣሚውን ድል ነስቶ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳትፎውን አረጋግጧል፡፡ ኢትዮጵያ በ2011 የውድድር ዓመት በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና በጅማ አባ ጅፋር፣ በኮንፌዴሬሽን ዋንጫው ደግሞ በመከላከያ ትወክላለች፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...