Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየኢሕአዴግ ጉባዔ ዛሬ በቀረበለት ሪፖርት ላይ ሲመክር ዋለ

የኢሕአዴግ ጉባዔ ዛሬ በቀረበለት ሪፖርት ላይ ሲመክር ዋለ

ቀን:

በደቡብ ክልል በሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ያለውና ሁለተኛ ቀኑን የያዘው 11ኛው የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ፣ ዛሬ መስከረም 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ትናንት በቀረበለት የጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ ሪፖርት ላይና በ10ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ አፈጻጸም ላይ ተሳታፊዎችን በቡድን ከፋፍሎ ሲያወያይ ዋለ፡፡

በቡድን የተደረገው ውይይት ትናንት የጉባዔው አዘጋጅ ኮሚቴ በ10ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች አፈጻጸም በተመለከተ ያቀረበው ሪፖርት ላይ ተንተርሶ የተደረገ ሲሆን፣ የተፈጸሙና ያልተፈጸሙ መመርያዎችን በመለየት ያልተፈጸሙት ለምን እንዳልተፈጸሙ ሲገመግም ውሏል፡፡ በዚህ በቡድን የተደረገው ውይይት ላይ የግንባሩ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እንዳልተሳተፉ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...