Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትበዓለም አትሌቶች ሽልማት የኢትዮጵያውያን ስም የለም

በዓለም አትሌቶች ሽልማት የኢትዮጵያውያን ስም የለም

ቀን:

በዘንድሮ የአይኤኤፍ የዓለም ምርጥ አትሌቶች ዕጩ ውስጥ በሁለቱም ጾታ የኢትዮጵያውያን ስም አልተጠቀሰም፡፡ ጥቅምት 12 ቀን 2011 ዓ.ም. ድምፅ መስጠት የሚቻልበት ጊዜን ያበሰረው አዘጋጁ አካል ይፋ ካደረግናቸው አሥር ሴት አትሌቶችን ውስጥ የኢትዮጵያውያኑ ስም የለበትም፡፡

ስማቸው ከተጠቀሱት አሥር እንስቶች ውስጥ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፋን ሀሰን በቀዳሚነት ተጠቅሳለች፡፡ አትሌቷ በአኅጉራዊ ውድድር ላይ በ3,000 ሜትር ያስመዘገበችው ውጤት፣ በአውሮፓ የ5,000 ሜትር ክብረ ወሰን ባለቤትና ግማሽ ማራቶን አሸናፊ መሆኗ ተመራጭ አድርጓታል፡፡ ሲፋን ትውልደ ኢትዮጵያዊት ስትሆን ለኔዘርላንድ በመሮጥ ላይ ትገኛለች፡፡ በተለይ አትሌቷ በመካከለኛ ርቀት ላይ የምታደርጋቸው ውድድሮች ላይ ለኢትዮጵያውያን ፈታኝ ስትሆን ይታያል፡፡

​​በዓለም አትሌቶች ሽልማት የኢትዮጵያውያን ስም የለም

 

የዓለም አቀፍ ምርጥ የአትሌቲክስ ሽልማትን ማሸነፍ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በ1990 ዓ.ም. ፈር ቀዳጅ ሲሆን በ1996 እና 1997 ዓ.ም. ቀነኒሳ በቀለ ከአሸነፈ በኋላ በወንዶቹ ስሙ የተነሳ የለም፡፡

በሴቶች መሠረት ደፋር በ1999 ዓ.ም.፣ ገንዘቤ ዲባባ በ2007 ዓ.ም. እንዲሁም አልማዝ አያና በ2008 ዓ.ም. አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡ አልማዝ አያና ዓምና ለፍጻሜው ታጭታ እንደነበር ይታወሳል፡፡

በዓለም አትሌቶች ሽልማት የኢትዮጵያውያን ስም የለም

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...