Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየሪፐብሊኩ የመጀመርያዋ ፕሬዚዳንት

የሪፐብሊኩ የመጀመርያዋ ፕሬዚዳንት

ቀን:

ለአምስት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ያገለገሉት ሙላቱ ተሾመን (ዶ/ር) የተኩት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ሐሙስ ጥቅምት 15 ቀን 2011 ዓ.ም. ሹመታቸውን በቃለ መሃላ ተቀብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አራተኛ ከሴቶች የመጀመርያዋ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በሕዝብ ተወካዮችና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ልዩ ስብሰባ ነው የፕሬዚዳንትነት መንበሩን የተረከቡት፡፡ ፎቶዎቹ የአዲሷን ፕሬዚዳንት ሥርዓተ ሲመት፣ የቀድሞውን ሽኝት ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡ 

የሪፐብሊኩ የመጀመርያዋ ፕሬዚዳንት

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...