Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹የመከላከያ ሠራዊታችን ቀጣይ ዕርምጃም በኤርትራ መንግሥት ቀጣይ እንቅስቃሴ የሚወሰን መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል፡፡ የኤርትራ መንግሥት ካለው ባሕሪ አንፃር ጉዳዩን ከማባባስ የማይቆጠብ ከሆነ፣ የመከላከያ ሠራዊታችን ተመጣጣኝና አስተማሪ ቅጣት በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል ይሆናል፡፡››

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት፣ የኤርትራ መንግሥት ትንኮሳን

አስመልክቶ ሰኔ 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ከሰጠው መግለጫ የተወሰደ፡፡ ጽሕፈት ቤቱ በመግለጫው እንዳመለከተው፣  የኤርትራ መንግሥት እሑድ ሰኔ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ጠዋት፣ በጾረና ግንባር ጥቃት ለመሰንዘር በመሞከሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በወሰደው የአጸፋ ዕርምጃ፣ የኤርትራ ጦር ጥቃት የማድረስ አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እንዲዳከም ተደርጓል፡፡ ኤርትራ ከሩብ ክፍለ ዘመን በፊት ከኢትዮጵያ ተገንጥላ ሉአላዊ አገር ከሆነች ከሰባት ዓመት ቆይታ በኋላ፣ ሁለቱ አገሮች 1990 ዓ.ም. እስከ 1992 ዓ.ም. ድረስ በድንበር ሰበብ ከባድ ጦርነት አካሂደው እንደነበር ይታወሳል። በጦርነቱም 70 ሺዎችን ሕይወት መቅጠፉ ይነገራል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...