Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊኤጀንሲው ከ1,407 ትምህርት ቤቶች 1,106 ከደረጃ በታች ናቸው አለ

ኤጀንሲው ከ1,407 ትምህርት ቤቶች 1,106 ከደረጃ በታች ናቸው አለ

ቀን:

የአጠቃላይ ትምህርት አግባብነትና ሬጉላቶሪ ኤጀንሲ በአዲስ አበባ ከሚገኙ 1,407 የግልና የመንግሥት ቅድመ መደበኛ፣ አንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ባደረገው የውጭ ኢንስፔክሽን ጥናት፣ 1,106 ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች መሆናቸውን አስታወቀ፡፡

በትምህርት ቤቶች ላይ የተሠራውን ኢንስፔክሽን አስመልክቶ ዛሬ ኅዳር 6 ቀን 2011 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የኤጀንሲው ዳይሬክተር ወ/ሮ ብሩክነሽ አርጋው እንደገለጹት፣ በ2010 ዓ.ም. በተሠራው ኢንስፔክሽን በቅድመ መደበኛ 601፣ በመጀመሪያ ደረጃ 419 እንዲሁም በሁለተኛ ደረጃ 86 ትምህርት ቤቶች በትምህርት ሚኒስቴር የተቀመጠውን መስፈርት ያላሟሉ አይደሉም፡፡

ኤጀንሲው ምዘና ካደረገባቸው ትምህርት ቤቶች መካከል 78.6 በመቶ ብቁ አለመሆናቸውን ያመላክታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...