Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የርዕዮተ ዓለም ልዩነት የጋራ ሀብት እንጂ የልዩነት መነሻ መሆን የለበትም!››

‹‹የርዕዮተ ዓለም ልዩነት የጋራ ሀብት እንጂ የልዩነት መነሻ መሆን የለበትም!››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ ከአገር አቀፍና ክልላዊ እንዲሁም በቅርቡ ከባህር ማዶ ከመጡ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት የተናገሩት፡፡ ኅዳር 18 ቀን 2011 ዓ.ም. በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አዳራሽ በተዘጋጀው መድረክ፣ የውይይት መነሻ  ያቀረቡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለከርሞ በሚጠበቀው አገራዊ ምርጫ የሚኖረውን የጨዋታ ሕግ  ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር አብሮ ማዘጋጀት፣ ለሚገኘው ውጤትም  ተገዢ መሆን አስፈላጊነቱን ጠቁመዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...