Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየባንግላዴሽ ድባብ በአዲስ አበባ

የባንግላዴሽ ድባብ በአዲስ አበባ

ቀን:

አዲስ አበባ የሚገኘው የባንግላዴሽ ኤምባሲ ‹‹የባንግላዴሽ ገጽታዎች›› በሚል መሪ ቃል የአገሪቱን ባህልና ትውፊት የሚያስተዋውቅ በባህላዊና ዘመናዊ ሙዚቃ የታጀበ መሰናዶውን ኅዳር 14 ቀን 2011 ዓ.ም. በጌት ፋም ሆቴል አቅርቦ ነበር፡፡ ባህር ተሻግረው የብስ አቋርጠው ከአገራቸው የመጡ የባህል ሙዚቃ ጓዶችና ታዋቂ ድምፃውያን የዝግጅቱ አካል ነበሩ፡፡ በሥነ በዓሉ ላይ በኢትዮጵያ የባንግላዴሽ አምባሳደር ሚስተር ሞኒሩል ኢዝላምን ጨምሮ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሹማምንትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተውበታል፡፡ ፎቶዎቹ የነበረውን ሥነ በዓል ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...