Saturday, June 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየኢትዮጵያ ሙዚቃ ውዝዋዜ በጂቡቲ ንግድ ትርዒት

የኢትዮጵያ ሙዚቃ ውዝዋዜ በጂቡቲ ንግድ ትርዒት

ቀን:

የአፍሪካ ቀንዷ ጅቡቲ እያስተናገደችው ባለው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በርካታ አገሮች የተሳተፉበት ሲሆን በትርዒቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የባህል ቡድን ባህላዊ ሙዚቃና ውዝዋዜውን አቅርቦ አድናቆትን አግኝቷል፡፡

በጂቡቲ ንግድ ምክር ቤት አዘጋጅነት ኅዳር 24 ቀን 2011 ዓ.ም. የተጀመረውን ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት የጂቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጉሌህ የከፈቱት ሲሆን፣ ኢትዮጵያና ጂቡቲን ጨምሮ የሶማሊያና የግብፅ ባህላዊ የጥበብ ቡድኖች የየራሳቸውን ውዝዋዜና ዜማ አቅርበው ነበር፡፡ በዝግጅቱም ላይ የብሔራዊ ቴአትር  አባላት የተለያዩ ብሔረሰቦችን ሙዚቃና ውዝዋዜ ባቀረበበት ወቅት ከተሳታፊዎች ከፍተኛ ጭብጨባና አድናቆት ከመቸሩም በላይ ተሳታፊዎች ቁጭ ብድግ ሲያደርግ ማርፈዱን ሪፖርተር በሥፍራው አስተውሏል፡፡ በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ሻሎም ፊሞ በውዝዋዜው በመሳተፍ ተጨማሪ ድምቀት ሰጥተውታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አያሌ የውኃ “ጠርሙሶች”ን በጫንቃ

መሰንበቻውን በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን የምትኖር አንዲት ሴት፣ በሚደንቅ...

ወልቃይትን ማዕከል ያደረገው የምዕራባዊያን ጫና

በትግራይ ክልል የተከሰተው የዕርዳታ እህል ዘረፋ የዓለም አቀፍ ተቋማት...

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...