Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹የአንኮበሩ ሰው በጄኔቫ››

‹‹የአንኮበሩ ሰው በጄኔቫ››

ቀን:

‹‹የአንኮበሩ ሰው በጄኔቫ›› የተሰኘውና በአማርኛና በእንግሊዝኛ የተዘጋጀው ግለ ታሪክ እሑድ ታኅሣሥ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ይመረቃል፡፡ ግለ ታሪኩ ከአራት አሠርታት በላይጄኔቫ ስዊዘርላንድ የኖሩና የሠሩት የኢንጂነር ተረፈ ራስወርቅ ሲሆን፣ መጽሐፉ በዓለም አቀፋዊ ሥራ ተሰማርተው 70 በላይ አገሮችን ተዘዋውረውና ያዩትን የሕይወትና የሥራ ተሞክሯቸውን ይዟል፡፡ ባለ 400 ገጹ ግለ ታሪክ ዋጋው 200 ብር መሆኑን የዝግጅቱ አስተባባሪ ተወዳጅ ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን አስታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...