Thursday, June 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየአፍሪካ ቀንድ መሪዎች የመረቋቸው ሐኪሞች

የአፍሪካ ቀንድ መሪዎች የመረቋቸው ሐኪሞች

ቀን:

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ኅዳር 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ከ1,200 በላይ የሕክምና ዶክተሮችን ሲስመርቅ አዲሱ ነገር መራቂዎቹ የአፍሪካ ቀንድ ሦስት መሪዎች መሆናቸው ነው፡፡ በምርቃትቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የጂቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ዑመር ጊሌህ፣ እንዲሁም የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር ተገኝተው የእንኳን ደስ አላችሁ ንግግር ሲያደርጉ በተለይ ፕሬዚዳንት አልበሽር ደግሞ ለአሥር ተማሪዎች የውጭ አገር ትምህርት ዕድል በነፃ ሰጥተዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት...

ማን ይቻለን?

በጠዋት የተሳፈርንበት ታክሲ ውስጥ በተከፈተው ሬዲዮ፣ ‹‹ይኼኛው ተራራ ያን...