Tuesday, September 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬከናፍር

ፍሬከናፍር

ቀን:

‹‹እኛ ኢትዮጵያውያን አንዳችን የቆምነው በአንዳችን የተከፈለ የሕይወትና የአካል፣ የደምና የአጥንት መስዋዕትነት ነው!››

የሰላም ሚኒስትርና የኢሕአዴግ የሴቶች ሊግ ሊቀመንበሯ ወ/ ሙፍሪያት ካሚል፣ በመቐለ ከተማ  ታኅሣሥ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. በተካሄደው የኢሕአዴግ የሴቶች ሊግ ጉባዔ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ ሊቀመንበሯ በእንባና በሳግ በታጀበው ተማጽኖአዊ ዲስኩራቸው አያይዘውም ‹‹እኔው ውስጥ እናንተ አላችሁ እናንተ ውስጥ እኔ አለሁ፤›› ካሉ በኋላ፣ ‹‹ታዲያ እርስ በርሳችን በእብሪት፣ በትእቢት፣ በንቀት ዓይን ላይ በመተያየት አንዳችን የአንዳችን መጥፋት፣ መንበርከክመጎተትአንገት መድፋት እንዲኖር ፈለግን?›› ሲሉም ጠይቀዋል፡፡

ሊጉ 4 መደበኛ ጉባዔውን  እስከ ታኅሣሥ 9 ያካሄደው ‹‹በተደራጀ የሴቶች ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለሁለንተናዊ አገራዊ ለውጥ›› በሚል መሪ ቃል ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...