Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ተማሪና አስተማሪ ጫት እየቃመ የሚያወራበት አገር ችግርን ማስተካከል ረጅም ጊዜን ይጠይቃል››

‹‹ተማሪና አስተማሪ ጫት እየቃመ የሚያወራበት አገር ችግርን ማስተካከል ረጅም ጊዜን ይጠይቃል››

ቀን:

የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ሊቀመንበር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)፣ በወቅታዊ የአገር ጉዳዮችን አስመልክቶ ሰሞኑን ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ የተወሰደ፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች በቁጥር ከመብዛት ሰብሰብ በማለት ትርጉም ያለው በርዕዮት ዓለም ላይ የተመሠረተ ፓርቲ መመሥረት ይጠበቅባቸዋል ያሉት ሊቀመንበሩ፣ በተመሳሳይ ኅብረተሰቡም ከዚህ በፊት ከነበረው ከስሜትና ከንዴት እንዲሁም ከቂም በቀል ወጥቶ የሚመጣውን ሥርዓት ለመቀበል የባህሪ ለውጥ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...