Wednesday, December 6, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹ቀንና ቃል››

‹‹ቀንና ቃል››

ቀን:

‹‹ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን ለመቀራመት ሲሉ በከፋፈሉልን መስመር ተለያየን እንጂ አብዛኞቹ የአፍሪካ ሕዝቦች ከአገሮች የፖለቲካ ድንበር የተሻገረ ኅብረትና አንድነት አላቸው፡፡ . . .ሕዝቦች በመካከላቸው ካለው ጥቃቅን ልዩነቶች ይልቅ አንድነታቸው ላይ ሲያተኩሩ እንደ ኦርዮን ነገሥታት ሺሕ ዘመናትን ተሻግረው ያበራሉ፣ በአንፃሩ ልዩነታቸው ሲያቀነቅኑ ግን ይፈረካከሳሉ፡፡ እንደ አገርም መቆም አይችሉም፡፡›› ይህ ነፀብራቀ ሐሳብ የያዘው  ‹‹ቀንና ቃል›› የተሰኘው የቴዎድሮስ መስፍን (ዶ/ር) ልብ ወለድ ነው፡፡ ልቦለዱ መልካም እሴቶች ብሎ ካመላከታቸው ውስጥ አንድነት አንዱ ሲሆን፣ ሌላው የኢትዮጵያ ተስፋ በሚልም  ‹‹አሁን ለታላቅነት ተራው የኛ ነው፡፡ የኢትዮጵያውያን . . .›› ሲልም ጠቁሟል፡፡

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ሥራ ትምህርት ቤት መምህሩ  ዶ/ር ቴዎድሮስ የደረሰው ‹‹ቀንና ቃል›› ታኅሣሥ 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ለንባብ በቅቷል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...