Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅገናን በሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት

ገናን በሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት

ቀን:

የእግዚእ ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት (ገና) በዓል ታኅሣሥ 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ሲከበር ብዙዎች ችግረኞችን በመርዳት ማሳለፋቸው በየሚዲያው ተዘግቧል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ታዋቂ ሰዎችና ግለሰቦች የተቸገሩትን በበዓል ለመጎብኘት በየሥፍራው ጎራ ያሉበት ዕለትም ነበር፡፡ በየአካባቢው ያሉ የወጣትና የእምነት ማኅበራትም ቅርጫ ሥጋ፣ ዘይት፣ ሽንኩርት፣ እንቁላል በማድረግ በየተቸገሩት ቤት እየተዘዋወሩ ሲያከፋፍሉ ውለዋል፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር አሚር አማን የተገኙት በሙዳይ በጎ አድራጎት ደርጅት ነበር፡፡ ለሙዳይ በጎ አድራጎትም፣ ከዋሽንግተን ሜዲካል ሴንተርና የኤቢኤች አጋሮች እንዲሁም ከአሜሪካን ሜዲካል ሴንተር (ሳማሪታን ሜዲካል ሴንተር) 80 ሺሕ እና 40 ሺሕ ብር በተከታታይ በድርጅቱ ለሚደገፉ ሰዎች ከብት መግዣ ተበርክቶለታል፡፡

ገናን በሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...