Wednesday, September 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትአዲሷ የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዚዳንት

አዲሷ የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዚዳንት

ቀን:

የባርሴሎና እና የሲዲኒ ኦሊምፒክ የ10 ሺሕ ሜትር ባለወርቋ ደራርቱ ቱሉ ሰሞኑን የምሥራቅ አፍሪካ ዞን አትሌቲክስን በምክትል ፕሬዚዳንትነት ለመምራት ተመርጣለች፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው የዞኑ ጉባዔ ክፍለ አህጉሩን በመወከል የአፍሪካ አትሌቲክስ ኮንፌዴሬሽን የቦርድ አባል አንድትሆንም መርጧታል፡፡ ባለፈው ኅዳር ወር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የነበረው ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ድንገት ሥልጣኑን በፈቃዱ መልቀቁን ተከትሎ ኮሎኔል ደራርቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ሆና መሰየሟ ይታወሳል፡፡ ፎቶው ደራርቱ (ከተቀመጡት ከግራ) በተመረጠችበት ጉባዔ ላይ ከሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ሆና ያሳያል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...