Tuesday, September 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የምሥራቅ አፍሪካን ትስስር ከመስበክ ውጪ የትኛውም ክልል ለብቻዬ የሚለው ሐሳብ የድንቁርና ሐሳብ...

‹‹የምሥራቅ አፍሪካን ትስስር ከመስበክ ውጪ የትኛውም ክልል ለብቻዬ የሚለው ሐሳብ የድንቁርና ሐሳብ ነው!››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣  ‹‹ዓለም ዓቀፍ አዝማሚያዎችና የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ›› በሚል ርዕስ  ጥር 6፣ 2011 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሚሲዮኖችና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሚሠሩ ዲፕሎማቶች ባደረጉት ገለጻ ላይ የተናገሩት።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክንያቱንም እንዲህ አያይዘው ገልጸውታል፡፡ ‹‹የባሕር በር የሌለው በከፍተኛ ኃያላን መንግሥታት እየተወረረ ያለ ቀጣና ውስጥ እንኳን አንሰን፣ ባለንበትኳ መቆም ከባድ ነው፡፡ መፍትሔው ምጣኔያዊ ሀብት ትስስርን ከኤርትራ ከጂቡቲና ከሶማሊያ ጋር መፍጠር ነው፡፡››

1994 .ም. ጀምሮሥራ ላይ ለው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነትና አገራዊ ደኅንነት ፖሊሲና ስትራቴጂ እንደሚሻሻል ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ፖሊሲው ሲቀረጽ ያልነበሩና አሁን ላይ እየተስፋፉ የመጡት የማኅበራዊ ሚዲያና ሳይበር ቴክኖሎጂ በውጭ ግንኙነቱ ላይ የሚኖረው ጥቅምና ሥጋትም በማሻሻያው ላይ እንደሚካተትም ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...