Sunday, April 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየሶማሌ ክልል ምክር ቤት የ12 አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት የ12 አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

ቀን:

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ሐሙስ ጥር 30 ቀን 2011 ዓ.ም. ባደረገው መደበኛ ስብሰባ፣ የ12 የምክር ቤት አመራር አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ፡፡ ያለ መከሰስ መብታቸው ከተነሳባቸው የምክር ቤት አባላት ውስጥ፣ ስድስቱ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ምንጮች ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡

ያመለከሰስ መብታቸው የተነሳው የምክር ቤት አባላት፣

1. አቶ መሐመድ ረሺድ ኢሳቅ የቀድሞ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ 

2. አቶ ከደር አብዲየቀድሞ ንግድና ኢንዱስተሪ ቢሮ ኃላፊና የሶሕዴፖ ማዕከላዊ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

3. አቶ አህመድ አብዲ የክልሉ የቀድሞ የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊና የክልሉ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከሥልጣናቸው ሲለቁ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የነበሩ

4. / ፈርቱን አብዲ መህዲ – የውኃ ልማት ቢሮ ኃላፊ

5. / ሱአድ አህመድ ፋራህ የቀድሞ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

6. አቶ አብዲሀሊም መሐመድ – የውኃ ልማት ምክትል ቢሮ ኃላፊ

7. / ማጅዳ መሐመድ – የርዕሰ መስተዳድር ሕፈት ቤትላፊ

8. / አያን ጉላንዴ – የጎዴ ከተማፋይናንስና አስተዳድር ሕፈት ቤትላፊ

9. አቶ መሐሙድ ሔርዮ – የትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ

10. አቶ አብዲ መሐመድ አባስ – የአርብቶ አርደርና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ

11. አቶ መሐመድ ቢሌ (ሚግ) – የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ

12. ወ/ሮ ነስራ ሐሰን – የርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት አማካሪ የነበሩ ናቸው፡፡

      ያለ መከሰስ መብታቸው ከተነሳው ውስጥ ወ/ሮ ፈርቱን አብዲና አቶ አህመድ አብዲ ከአገር ውጭ መሆናቸው ታውቋል፡፡

ያለ መከሰስ መብታቸው ከተነሳባቸው አመራሮች በተጨማሪ፣ ስምንት የክልሉ ባለሥልጣናት በቁጥጥር ሥር እንደሚውሉ ምንጮች ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኦቲዝምን ለመቋቋም በጥምረት የቆሙት ማዕከላት

ከኦቲዝም ጋር የሚወለዱ ልጆች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ...

አወዛጋቢው የወልቃይት ጉዳይ

የአማራና ትግራይ ክልሎችን እያወዛገበ ያለው የወልቃይት ጉዳይ ዳግም እየተነሳ...

ተጠባቂው የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የውድድር መለኪያ የሆነው የሞባይል ገንዘብ ዝውውር በኢትዮጵያ

የሞባይል ገንዘብ ዝውውር የሞባይል ስልክን በመጠቀም ሊገኙ የሚችሉ የፋይናንስ...

የአማራና ደቡብ ክልሎች ለሠራተኛ ደመወዝ መክፈል መቸገራቸውን የፓርላማ አባላት ተናገሩ

በአማራና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት...