Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በጅግጅጋ

ትኩስ ፅሁፎች

በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ ያለው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም 169 የኢትዮጵ ከተሞችና ከተጎራባች አገሮች የጅቡቲ፣ የሶማሌ ላንድ ከተሞች ሀርጌሳና በርበራ ተሳትፈውበታል፡፡ ‹‹መደመር ለአገራችን ከተሞች ብልፅግና›› በሚል መሪ ቃል ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ የካቲት 8 ቀን 2011 ዓ.ም. የተጀመረውን እስከ የካቲት 14 ቀን የሚዘልቀውን የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም የከፈቱት ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ናቸው፡፡ ፎቶዎቹ የዝግጅቱን ከፊል ገጽታዎች ያስቃኛሉ፡

የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በጅግጅጋ

የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በጅግጅጋ

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች