Monday, October 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየዓድዋ ድል ፻፳፫ኛ ዓመት

የዓድዋ ድል ፻፳፫ኛ ዓመት

ቀን:

ኢትዮጵያ ባሕር ተሻግሮ ድንበር አቋርጦ በመጣው ወራሪው የጣሊያን ሠራዊት ላይ በንጉሠ ነገሥቷ በዳግማዊ ምኒልክ ጠቅላይ አዝማችነት፣ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. ዓድዋ ላይ በተደረገው ጦርነት ድል የተቀዳጀችበት 123ኛ ዓመት በታሪካዊው ቦታና በመላዋ ኢትዮጵያ ተከብሮ ውሏል፡፡ በጥቁሩ ዓለም አንፀባራቂ የሆነውን የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ያስከበረው የዓድዋ ድል፣ ከታሰበባቸው መንገዶች አንዱ ወጣቶች ከአዲስ አበባ፣ ከሐረርና ከመቐለ ተነስተው በእግር ተጉዘው ዓድዋ ከተማ የደረሱበት ነው፡፡ ፎቶዎቹ በዓሉ ዓምና በአዲስ አበባ ከተማ በልዩ ልዩ መሰናዶዎች ሲከበር የተነሱ ናቸው፡፡

የዓድዋ ድል ፻፳፫ኛ ዓመት

የዓድዋ ድል ፻፳፫ኛ ዓመት

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...