Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አዲስ አበባ ሁሉም ነዋሪዎች በእኩልነት የሚጠቀሙባትና የሚበለጽጉባት የጋራ መዲናችን ናት!››

‹‹አዲስ አበባ ሁሉም ነዋሪዎች በእኩልነት የሚጠቀሙባትና የሚበለጽጉባት የጋራ መዲናችን ናት!››

ቀን:

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር  ደመቀ መኰንን፣  በባሕር ዳር  ከተማ በአዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  አምባቸው ከበደ (ዶ/ር)  በዓለ ሲመት ላይ ባለፈው ሳምንት የተናገሩት። 
የከተማዋ ዕድገት ማንንም ሳይጋፋና ማንንም ሳይጎዳ ሁሉንም ሊጠቅም በሚችል መልኩ መሆን ይገባዋል ያሉት አቶ ደመቀ፣ በከተማዋ ማደግና መስፋፋት ምክንያት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎችን በዝርዝር አጥንቶ በዘላቂነት እንዲቋቋሙ ማድረግ የሁሉም ኃላፊነትና ግዴታ መሆኑን ሳይጠቁሙ አላለፉም፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ  በንግግራቸው፣ 

ከተማዋ ማንም የተለየ ባለቤትነት ስሜት እንደፈለገ የሚያንፀባርቅበት፤ አንዱን ባለቤት ሌላውን ባይተዋር የሚያደርግበት መሆን የለበትም፡፡ ከዚህ ጋር የሚነሱ ጉዳዮች ካሉ ሕጎችን መሠረት አድርጎ በጋራ ተወያይቶ መፍታት ይገባል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...