Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየአደጋው ሥፍራና ዘመቻው

የአደጋው ሥፍራና ዘመቻው

ቀን:

የኢትዮጵያ ቦይንግ 737-800 ማክስ አውሮፕላን 149 መንገደኞችን አሳፍሮ ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ያቀናው ባለፈው እሑድ መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ነበር፡፡  ከጠዋቱ 238 ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተነስቶ ለስድስት ደቂቃ ያህል ከበረረ በኋላ በመከስከሱ፣ የአውሮፕላኑ ስብርባሪ በቢሾፍቱና ሞጆ ከተሞች መካከል ኤጄሬ የተባለ አካባቢ ተገኝቷል፡፡ ሁሉም ተሳፋሪ በአደጋው የሞት ሰለባ ሆኗል፡፡ ፎቶዎቹ የአደጋውን ሥፍራ፣ የአስክሬንና የስብርባሪ ፍለጋ ዘመቻውን በከፊል ያሳያሉ፡፡

የአደጋው ሥፍራና ዘመቻው

የአደጋው ሥፍራና ዘመቻው

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...