Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ስመ ሀብታቸው እንዳይተላለፍ ታገደ

ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ስመ ሀብታቸው እንዳይተላለፍ ታገደ

ቀን:

የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ ወጥቶላቸው ከነበሩት የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል ከ18 ሺሕ በላይ የሚሆኑ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ስመ ሀብታቸው ለባለዕድለኞች እንዳይተላለፍ ፍርድ ቤት አገደ፡፡

ዕግዱን የጣለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ሲሆን፣ ምክንያቱ ደግሞ መቶ በመቶ ክፍያ የፈጸሙ 98 ግለሰቦች ክስ በመመሥረታቸው ነው፡፡

ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ግንቦት 29 ቀን 2011 ዓ.ም. ምላሽ እንዲሰጡ ብሏል፡፡

በሁለቱ ወገኖች መካከል ክርክር ለማድረግ ለሰኔ 10 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...