Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊበቀይ ባህር ጀልባ በመስጠሙ 70 ኢትዮጵያውያን መሞታቸው ተነገረ

በቀይ ባህር ጀልባ በመስጠሙ 70 ኢትዮጵያውያን መሞታቸው ተነገረ

ቀን:

ቁጥራቸው 70 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ቀይ ባህርን አቋርጠው ወደ ሳዑዲ ዓረቢያና የመን ለመሻገር ሲጓዙ፣ ጀልባ በመስጠሙ ሕይወታቸው ማለፉ ታወቀ፡፡ ሕይወታቸው ካለፈው ወጣቶች ውስጥ 60ዎቹ ከትግራይ ክልል አፅቢ ወንበርታ ወረዳ የተነሱ እንደሆኑ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ ጀልባው የተገለበጠው ከሳምንት በፊት መጋቢት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. መሆኑን፣ 40 የሚሆኑት ሟቾች ቤተሰቦች መርዶውን መስማታቸውን የትግራይ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ባወጣው የሐዘን መግለጫ አረጋግጧል፡፡ ቀሪዎቹ አሥር ኢትዮጵያውያን ከየት አካባቢ እንደሆኑ አልታወቀም፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...