Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየአገር አቀፍ ፈተናዎች ቀናት ተራዘመ

የአገር አቀፍ ፈተናዎች ቀናት ተራዘመ

ቀን:

2011 ትምህርት ዘመን የአገር አቀፍ ፈተናዎች ማስፈጸሚያ የንቅናቄ ዕቅድ ረቂቅ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ የመፈተኛ ጊዜውን ወስኖ የነበረው ትምህርት ሚኒስቴር፣ የፈተናውን ጊዜ ማራዘሙን አስታወቀ፡፡

 

የአገር አቀፍ ፈተናዎች ኮማንድ ፖስት የፈተና ቀናትንና ዒድ በዓልን አስመልክቶ ባደረገው ስብሰባ አሥረ ክፍል የኢትዮጵያ 2 ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ሰኔ 34 እና 5 ቀን 2011 ..፣ 12 ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሰኔ 6710፣ እና 11  እንዲሁም፣ የስምንተ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰኔ 1213 እና 14 ቀን እንዲሆን መወሰኑን ገልጿል፡፡

ሚኒስቴሩ ከዚህ ቀደም ባስታወቀው መሠረት የሦስቱም ክፍሎች ፈተናዎች ከግንቦት 26 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. ባሉት ቀናት ተከፋፍሎ ይሰጣል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...