Monday, January 13, 2025
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘካሪ ሲዲ

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘካሪ ሲዲ

ቀን:

spot_img

በግንቦት ሁለተኛ ሳምንት የተከበረውን የዓለም የቴሌኮሙዩኒኬሽን ቀን አጋጣሚ፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ባለሥልጣን የመጀመሪያው ዋና ሥራ አስኪያጅ የሚዘክር ዘጋቢ ሲዲ ግንቦት 17 ቀን 2011 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ይመረቃል፡፡ ተወዳጅ የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ማዕከል እንዳስታወቀው፣ የመጀመርያው ሥራ አስኪያጅ ስለነበሩት ኢንጂነር በትሩ አድማሴ ሕይወት የሚተርከውና በጋዜጠኛ እዝራ እጅጉ የተዘጋጀው ዘጋቢ 107 ደቂቃ ይፈጃል፡፡ በድምፅ በተቀነባበረው ዶክመንታሪ ውስጥ የ89 ዓመቱ አረጋዊ ባለታሪክ ራሳቸው ቃለ መጠይቅ የሰጡበት ሲሆን፣ የቅርብ ሰዎቻቸውም አስተያየት ተካቶበታል፡፡ 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤተሰብ ኃላፊነት የተሸከሙ ሕፃናት

በመማሪያና በለጋ ዕድሜያቸው የቤተሰብ ኃላፊነት ተጭኖባቸው ከትምህርት ገበታ ርቀው...

አሸናፊና ተሸናፊ የሌለበት ትንቅንቅ ማብቂያው መቼ ይሆን?

በናኦድ አባተ በአውሮፓውያን ዘንድ በስፋት የሚታወቀው “A House Divided Against...

መንግሥት በነዳጅ ዋጋ ጭማሪው ላይ ቆም ብሎ ሊያስብ ይገባል!

በአገር ደረጃ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ከሚጠይቁ ገቢ ምርቶች መካከል...

ስለመነጋገር እስኪ እንነጋገር

በገነት ዓለሙ ዴሞክራሲ መብቶችና ነፃነቶች የሚሠሩበት የሕዝብ አስተዳደር ነው፡፡ ሰብዓዊ...