Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የአቧራና የአቧራ አስነሺዎች ታሪክና ሥራ እንኳን ዘመን ወቅትን አይሻገርም!››

‹‹የአቧራና የአቧራ አስነሺዎች ታሪክና ሥራ እንኳን ዘመን ወቅትን አይሻገርም!››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ በ‹‹ገበታ ለሸገር›› የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለታዳሚዎቹ ባደረጉት ንግግር ስለአቧራና አሻራ በሰጡት ማብራሪያ፣ በትውልድ ጉዞ ውስጥ በሁለቱም ጎራ የተሠለፉ ሰዎች እንደነበሩ ወደፊትም እንደሚኖሩ አስታውሰዋል፡፡

ግንቦት 11 ቀን 2011 ዓ.ም. በታላቁ ቤተ መንግሥት፣ የዳግማዊ ምኒልክ ግብር ቤት ውስጥ የተዘጋጀው የእራት ሥነ ሥርዓት፣ የአዲስ አበባን ወንዞችና ዳርቻዎች፣ እንዲሁም ተያያዥ መናፈሻዎችን ለማልማት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ይፋ የተደረገው ፕሮጀክት ለመደገፍ ያለመ የገንዘብ ማሰባሰቢያ መድረክ ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...