Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹሙ

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹሙ

ቀን:

ዓርብ ግንቦት 11 ቀን 2016 ዓ.ም. የአገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ በታላቁ ቤተ መንግሥት በመገኘት እየተከናወኑ ያሉ ግንባታዎችን ጎብኘተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ለከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖቹ በቤተ መንግሥቱ ቅጥር ውስጥ ስለሚከናወኑ ግንባታዎች ገለጻ ሲደረግ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ተገኝተው ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩም በአዲስ አበባ ከተማ የሚከናወነውን የወንዞች መልሶ ማልማትና ከተማዋን ለማስዋብ የሚደረጉ ጥረቶችንና ፋይዳዎችን እንዳብራሩ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና የአገር መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ሰላምታ ሲለዋወጡ የነበሩበት ቅጽበት ትኩረት የሳበ ነበር፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...