Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

ዘውዳዊ ሳንቲሞች

ትኩስ ፅሁፎች

በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዘመን (1923-1967) ከታተሙ የመገበያያ ሳንቲሞች መካከል የአንድ ብር፣ የሃያ አምስት ሳንቲም፣ የአንድ ሳንቲም ቅርፆች ይገኙባቸዋል፡፡ በሳንቲሞቹ ላይ የዘውዱ ምልክት የሆነው አንበሳ የተሣለበት ሲሆን ‹‹ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ›› የሚል ኃይለ ቃልም አለበት፡፡

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች