Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“በኢትዮጵያ ያለው እርስ በርስ መገዳደል፣ ማፈናቀልና ማሳደድ የሰው ልጆች ባህሪ ባለመሆኑ መቆም...

“በኢትዮጵያ ያለው እርስ በርስ መገዳደል፣ ማፈናቀልና ማሳደድ የሰው ልጆች ባህሪ ባለመሆኑ መቆም አለበት!”

ቀን:

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ፣ የረመዳን የጾም ወር መጠናቀቁን  ተከትሎ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙ የ1440 ዓመተ ሒጅራ ዒድ አልፈጥርን በጋራ ተሰባስቦ በመስገድ፣  በመተሳሰብና በመተዛዘን እንዲያከብር ጥሪ ያቀረቡት ፕሬዚዳንቱ፣ ከዒድ ሶላት ስግደት በኋላ በመጠያየቅ፣ ያላቸው ለሌላቸው በመስጠት አብሮነቱን እንዲያሳይ አሳስበዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...