Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየከፍተኛ የመንግሥት ባልሥልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች የቀብር ሥነ ሥርዓት

የከፍተኛ የመንግሥት ባልሥልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች የቀብር ሥነ ሥርዓት

ቀን:

ቅዳሜ ሰኔ 15 ቀን በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ከተሞች በሰዓታት ልዩነት በአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት ባልሥልጣናት፣  እንዲሁም በአገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ላይ የተፈጸመው ግድያ ምክንያት በመላ አገሪቱ ሐዘንና ድንጋጤ ተፈጥሯል፡፡ የመንግሥት ባለሥልጣናቱም ሆኑ የወታደራዊ መኮንኖቹ ድንገተኛ ሕልፈት ከታወቀ በኋላ በርካታ መላምቶች እየተሰሙ ቢሆንም፣ የምርመራ ውጤቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግ በመንግሥት በኩል ተገልጿል፡፡ ለሟቾች ረቡዕ ሰኔ 19 ቀን 2011 ዓ.ም. በባህር ዳርና በትግራይ ክልል ከፍተኛ የቀብር ሥነ ሥርዓት ይከናወናል፡፡ 

የከፍተኛ የመንግሥት ባልሥልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች የቀብር ሥነ ሥርዓት

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...