ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የመንግሥታቸውን የአንድ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ሰኔ 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ለተወካዮች ምክር ቤት አቅርበዋል፡፡ ከውይይቱ ፍጻሜ በኋላም በፓርላማው ቅጥር ግቢ ጠቅላይ ሚኒስትሩና እንደራሴዎቹ ችግኝ ተከላ አከናውነዋል፡፡ ፎቶዎቹ የፓርላማውን ውሎ በከፊል ያሳያሉ፡፡
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -
ፌርማታ ፅሁፎች
ትኩስ ፅሁፎች
- Advertisement -
- Advertisement -