Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የአሚን አጠቃላይ ሆስፒታል አዲሱ ግንባታ

ትኩስ ፅሁፎች

በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ስሙ ኮካ በሚባለው አካባቢ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውአሚን አጠቃላይ ሆስፒታል ሕንፃ በጤና ሚኒስትር  አሚር አማን (ዶ/ር)  ሰኔ 30 ቀን 2011 ዓ.ም.  ተመርቋል፡፡  ግንባታው አምስት ዓመት የፈጀው የሆስፒታሉ ሕንፃ  80 አልጋዎች ያሉት ሲሆን የድንገተኛና ፅኑ ሕሙማን፣ የውስጥ ደዌ፣ የማህፀንና ፅንስ፣  የሕፃናት፣ የዓይንና የጥርስ፣ የልብ፣ የመተንፈሻ አካላትና መሰል ሕክምናዎችን እንደሚሰጥ፣ እንዲሁም በዘመናዊ  ቴክኖሎጂ መደራጀቱን  የሆስፒታሉ ባለቤት ዶ/ር መሀመድ ሽኩር በምረቃው ላይ ገልፀዋል።  ሆስፒታሉ 200 ሰዎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ፎቶዎቹ የምረቃውን ገጽታ በከፊል ያሳያሉ፡፡

የአሚን አጠቃላይ ሆስፒታል አዲሱ ግንባታ

የአሚን አጠቃላይ ሆስፒታል አዲሱ ግንባታ

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች