Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየፕሪሚየር ሊግ የክለብ ተጫዋቾች የደመወዝ ጣሪያ 50 ሺሕ ብር እንዲሆን ተወሰነ

የፕሪሚየር ሊግ የክለብ ተጫዋቾች የደመወዝ ጣሪያ 50 ሺሕ ብር እንዲሆን ተወሰነ

ቀን:

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የክለብ ተጫዋቾች የደመወዝ ጣሪያ በወር 50 ሺሕ ብር እንዲሆን ተወሰነ፡፡ ዓርብ ነሐሴ 3 ቀን 2011 ዓ.ም. የስፖርት ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ የክልል ስፖርት ቢሮ ኃላፊዎችና 14 የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች አመራሮች በተገኙበት ቢሾፍቱ በተደረገው ጉባዔ ላይ ውሳኔው ተላልፏል፡፡

በውሳኔ ላይ ሁለቱ የአዲስ አበባ ክለቦች ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና አልተገኙም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...