Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም በይፋ ሲጀመር

የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም በይፋ ሲጀመር

ቀን:

በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ሁሉም የመንግሥት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጀምሯል፡፡ ከቅደመ መደበኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል የሚገኙ ሁሉንም ተማሪዎች ባቀፈው የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም፣ 300 ሺሕ ተማሪዎች ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡

የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራሙን፣ በብሔራዊ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም.  በመገኘት በይፋ ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) እንደተናገሩት፣ የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራምም ሆነ የዩኒፎርምና የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ከዚህ በኋላም ቢሆን ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡

300 ሺሕ ተማሪዎችን ለመመገብ ከአሥር ሺሕ በላይ እናቶች በማኅበር ተደራጅተው መሰማራታቸው ይታወቃል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...