Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹ወንዙን ስንሻገር››

‹‹ወንዙን ስንሻገር››

ቀን:

በኤፍሬም አብርሃም (ኢንጂነር) የተጻፈው ‹‹ወንዝን ስንሻገር ራስን ፍለጋ›› ቅጽ 2 የግጥም መድበል መሰንበቻውን ገበያ ላይ ውሏል፡፡

ገጣሚው በመቅድሙ እንደገለጸው የሥነ ግጥም መጽሐፉ ፍሬ ነገር ‹‹ከፊታችን ያለውን ወንዙን ተሻግረን ለምና መልካም ሥነ ምድራዊ ገጽታና ይዞታ የሚገኝበት ቦታ ላይ ለመድረስ ይቻለናል የሚል ነው፡፡››

መድበሉ 54 የአማርኛና ሁለት የእንግሊዝኛ ግጥሞችን እንዲሁም በማሳረጊያ ውዳሴን ይዞ በብር 59.99 ለገበያ ቀርቧል፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...