Monday, October 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

ሰሞኑን አዲስ አበባ ጎራ ያሉት የዋሽንግተን ዲሲ ከንቲባ ሙሪየል ቦውሰር፣ በሁለቱ ከተሞች መካከል እህትማማዊነትን የሚያጠናክር ስምምነት ከምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ጋር አድርገዋል፡፡

ትኩስ ፅሁፎች

ሰሞኑን አዲስ አበባ ጎራ ያሉት የዋሽንግተን ዲሲ ከንቲባ ሙሪየል ቦውሰር፣ በሁለቱ ከተሞች መካከል እህትማማዊነትን የሚያጠናክር ስምምነት ከምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ጋር አድርገዋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎ በዘልማድጋዜቦ” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኘው ማዞርያዋሽንግተን ዲሲ” ተብሎ ተሰይሟል፡፡ ከማዞርያው ጀምሮ ወደ አፍሪካ ኅብረት የሚወስደው መንገድም የከንቲባ ሙሪየል ቦውዘርን ስም አግኝቷል፡፡ ከከንቲባዋ ጋር 50 በላይ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች አብረው አዲስ አበባ መግባታቸው ታውቋል፡፡ ፎቶዎቹ የኩነቱን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የዋሽንግተን ዲሲና የከንቲባዋ መታሰቢያ በአዲስ አበባ

 

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች