Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየሼባ ማይልስ 20ኛ ዓመት

የሼባ ማይልስ 20ኛ ዓመት

ቀን:

ከሰባት አሠርታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ሼባ ማይልስን የጀመረበት 20ኛ ዓመትና የደንበኞችን ቀን ኅዳር 2 ቀን 2012 ዓ.ም. አክብሯል፡፡ በስካይ ላይት ሆቴል በነበረው ሥነ በዓል ታማኝ ደንበኞች ያላቸውን በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችን ሸልሟል፡፡ ሽልማቱን ያበረከቱት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ናቸው፡፡ ፎቶዎቹ የመሰናዶውን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የሼባ ማይልስ 20ኛ ዓመት

የሼባ ማይልስ 20ኛ ዓመት

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...